+251911087248 yfidel23@gmail.com
Blogs / photo

Award of Recognition: Excellence in Investment Support (የምስክር ወረቀት፡ የላቀ የኢንቨስትመንት ድጋፍ)

የአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ለ "ለደላ ማኑፋክቸሪንግ" የላቀ አበርክቶ የሰጠው የምስክር ወረቀት ነው። ይህ ሽልማት የኢትዮጵያ የማኑፋክቸሪንግ ኢንቨስትመንት መድረክ በስኬት እንዲጠናቀቅ ላደረግነው የገንዘብና የቁሳቁስ ልዩ ድጋፍ የተሰጠ እውቅና ነው።

We are proud to have been honored by the Amhara National Regional State Industry and Investment Bureau with this Certificate of Recognition. This award recognizes our dedication and special contributions, both financial and material, which were instrumental in ensuring the success of the Ethiopian Manufacturing Investment Forum.
BACK TO ALL POSTS